ፊልጵስዩስ 1:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እኔ በሕይወት ብኖርም ክርስቶስን ለማገልገል ነው፤ ብሞትም ዋጋ አለኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ለእኔ፣ መኖር ክርስቶስ ነው፤ ሞትም ማትረፍ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ስለዚህ ለእኔ ሕይወት ማለት በክርስቶስ መኖር ነው፤ ሞትም ማለት ጥቅም የሚገኝበት ነገር ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና። Ver Capítulo |