ዘኍል 8:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 “ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 “ሌዋውያኑን ከእስራኤላውያን መካከል ለይተህ በሥርዐቱ መሠረት አንጻቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 “ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 “ከቀሩት የእስራኤል ሕዝብ መካከል ሌዋውያንን ለይተህ እንዲነጹ አድርግ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው። Ver Capítulo |