ዘኍል 19:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “የሞተውን ሰው በድን የሚነካ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 “የሞተን ሰው በድን የሚነካ ማንኛውም ሰው እስከ ሰባት ቀን የረከሰ ይሆናል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 “የሞተውን የማናቸውንም ሰው በድን የሚነካ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “የማንኛውንም ሰው አስከሬን የሚነካ ለሰባት ቀን ያልነጻ ሆኖ ይቈያል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 የሞተውን ሰው በድን የሚነካ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል፤ Ver Capítulo |