ማቴዎስ 27:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ተፉበትም፤ መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ተፉበትም፤ የሸንበቆ በትሩን ከእጁ ወስደው ራሱን መቱት፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ተፉበት፤ መቃውንም ነጥቀው ራሱን መቱት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ምራቃቸውንም ይተፉበት ነበር፤ ዘንጉንም ከእጁ ወስደው ራስ ራሱን ይመቱት ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ተፉበትም መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት። Ver Capítulo |