ማርቆስ 7:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ደንቆሮና ኰልታፋም የሆነ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 በዚያም ሰዎች ደንቈሮና ዲዳ የሆነ አንድ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤ እጁንም እንዲጭንበት ለመኑት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 በዚያም ሰዎች ደንቆሮና ዲዳ የሆነ አንድ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤ እጁንም እንዲጭንበት ለመኑት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 በዚያ አንድ ደንቆሮና ድዳ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤ እጁንም እንዲጭንበት ለመኑት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ደንቆሮና ኰልታፋም የሆነ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፥ Ver Capítulo |