Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 5:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 ኢየሱስ ግን ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 እርሱም ይህን ያደረገችው ማን እንደ ሆነች ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 እርሱም ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዘወር ብሎ ተመለከተ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 5:32
3 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን “ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል፤” አላቸው።


ደቀ መዛሙርቱም “ሕዝቡ ሲያጋፉህ እያየህ ‘ማን ዳሰሰኝ?” ትላለህን?” አሉት።


ሴቲቱ ግን የተደረገላትን ስላወቀች፥ እየፈራች እየተንቀጠቀጠችም፥ መጥታ በፊቱ ተደፋች፤ እውነቱንም ሁሉ ነገረችው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos