ማርቆስ 15:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ኢየሱስም ከዚያ በኋላ ጲላጦስ እስኪደነቅ ድረስ ምንም አልመለሰም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ኢየሱስ ግን ምንም አልመለሰም፤ ጲላጦስ ተገረመ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ኢየሱስ ግን ምንም አልመለሰም፤ ጲላጦስ ተገረመ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ጲላጦስ እስኪደነቅ ድረስ አሁንም ኢየሱስ ምንም መልስ አልሰጠም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ኢየሱስም ከዚያ በኋላ ጲላጦስ እስኪደነቅ ድረስ ምንም አልመለሰም። Ver Capítulo |