ማርቆስ 14:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)52 ጎበዛዝቱም ያዙት፤ እርሱ ግን ነጠላውን ትቶ ዕራቁቱን ሸሸ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም52 ግልድሙን ጥሎ ዕራቍቱን ሸሸ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)52 በፍታውን ጥሎ ዕራቁቱን ሸሸ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም52 ነጠላውን ጥሎ ራቁቱን ሸሽቶ አመለጠ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)52 ጎበዛዝቱም ያዙት፤ እርሱ ግን ነጠላውን ትቶ ዕራቁቱን ሸሸ። Ver Capítulo |