ማርቆስ 14:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 ደግሞም ሄዶ ያንኑ ቃል ጸለየ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም39 እንደ ገናም ሄዶ መጀመሪያ የጸለየውን ደግሞ ጸለየ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 እንደገናም ሄዶ መጀመሪያ የጸለየውን ደግሞ ጸለየው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 እንደገናም ሄዶ፥ ያንኑ የፊተኛውን ቃል በመናገር ጸለየ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)39 ደግሞም ሄዶ ያንኑ ቃል ጸለየ። Ver Capítulo |