ማርቆስ 10:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ዐሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቈጣት ጀመሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)41 ዐሥሩ ይህን ሲሰሙ፥ ያዕቆብንና ዮሐንስን መቆጣት ጀመሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም41 የቀሩት ዐሥሩ ይህን ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ላይ ተቈጡ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)41 አሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር። Ver Capítulo |