ሉቃስ 14:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እነርሱም ዝም አሉ፤ ይዞም ፈወሰውና ሰደደው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እነርሱ ግን ዝም አሉ። እርሱም ሰውየውን ይዞ ፈወሰውና አሰናበተው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እነርሱ ግን ዝም አሉ። ይዞም ፈወሰውና አሰናበተው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እነርሱ ግን ምንም ሳይመልሱ ዝም አሉ፤ ኢየሱስ የታመመውን ሰው ይዞ ፈወሰውና አሰናበተው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እነርሱ ግን ዝም አሉ። ይዞም ፈወሰውና አሰናበተው። Ver Capítulo |