ዘሌዋውያን 8:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ሙሴም ያን በግ አረደው፤ ደሙንም በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ሙሴም በጉን ዐርዶ ደሙን በመሠዊያው ላይ ዙሪያውን ረጨ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 አረደውም፤ ሙሴም ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ሙሴም ዐረደው፤ ደሙንም በመሠዊያው አራት ማእዘን ረጨ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አረደውም፤ ሙሴም ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው። Ver Capítulo |