ዘሌዋውያን 19:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 “በፍርድ፥ በመለካትም፥ በመመዘንም፥ በመስፈርም ዐመፃ አታድርጉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “ ‘በመስፈሪያ ወይም በሚዛን አታጭበርብሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 “በፍርድ፥ በመለካትም፥ በመመዘንም፥ በመስፈርም አታታልሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 “በርዝመት መለኪያ፥ በክብደት መለኪያና በመስፈሪያ አትበድሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 በፍርድ፥ በመለካትም፥ በመመዘንም፥ በመስፈርም ዓመፃ አታድርጉ። Ver Capítulo |