ዘሌዋውያን 19:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 “አትስረቁ፤ አትዋሹም፤ ባልንጀራውንም የሚቀማ አይኑር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 “ ‘አትስረቁ። “ ‘አትዋሹ። “ ‘ከእናንተ አንዱ ሌላውን አያታልል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 “አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም ማንም ሰው ወንድሙን አያታልል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “አትስረቁ፤ አታታሉ፤ ውሸት አትናገሩ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም እርስ በርሳችሁ ሐሰት አትነጋገሩ። Ver Capítulo |