ዘሌዋውያን 13:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 “በሥጋውም ቆዳ ላይ ቍስል ቢሆንና ቢሽር፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “አንድ ሰው በገላው ላይ ዕባጭ ወጥቶ ቢድን፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በሰውነቱም ቆዳ ላይ የዳነ የብጉንጅ ቁስል ቢኖር፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 “አንድ ሰው የዳነ እባጭ ቢኖርበትና፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በሥጋውም ቁርበት ላይ ቍስል ቢሆንና ቢሽር፥ Ver Capítulo |