Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘሌዋውያን 10:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አሮ​ንን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ረው፦

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 እግዚአብሔርም አሮንን እንዲህ አለው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ጌታም አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 እግዚአብሔር አሮንን እንዲህ አለው፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 እግዚአብሔርም አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦

Ver Capítulo Copiar




ዘሌዋውያን 10:8
3 Referencias Cruzadas  

እስ​ራ​ኤ​ልም ብዙ ዘመን እው​ነ​ተ​ኛ​ውን አም​ላክ ሳያ​መ​ልኩ፥ ያለ አስ​ተ​ማ​ሪም ካህን፥ ያለ ሕግም ይኖ​ራሉ።


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቅ​ብ​ዐት ዘይት በላ​ያ​ችሁ ነውና እን​ዳ​ት​ሞቱ ከም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ደጃፍ አት​ውጡ” አላ​ቸው። ሙሴም እን​ዳ​ዘ​ዛ​ቸው አደ​ረጉ።


“እን​ዳ​ት​ሞቱ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ስት​ገቡ ወይም ወደ መሠ​ዊ​ያው ስት​ቀ​ርቡ አን​ተና ልጆ​ችህ የወ​ይን ጠጅና የሚ​ያ​ሰ​ክ​ርን ነገር ሁሉ አት​ጠጡ፤ ይህም ለልጅ ልጃ​ችሁ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሥር​ዐት ይሆ​ናል፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos