ሰቈቃወ 5:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ውኃችንን በገንዘብ ጠጣን፤ እንጨታችን በዋጋ በትከሻችን ይመጣል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ለምንጠጣው ውሃ መክፈል ነበረብን፤ ዕንጨታችንንም የምናገኘው በግዢ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ውኃችንን በብር ጠጣን እንጨታችንን በዋጋ ገዛን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ለምንጠጣው ውሃ ዋጋ እንከፍልበታለን፤ የማገዶ እንጨት እንኳ በዋጋ መግዛት አለብን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ውኃችንን በብር ጠጣን እንጨታችንን በዋጋ ገዛን። Ver Capítulo |