ሰቈቃወ 3:56 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)56 አንተ ድምፄን ሰማህ፤ ጆሮህንም ከልመናዬ አትመልስ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም56 ልመናዬን ሰምተሃል፤ “ርዳታም ፈልጌ ስጮኽ፣ ከመስማት ጆሮህን አትከልክል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 ድምፄን ሰማህ፥ ጆሮህን ከልመናዬ አትመልስ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም56 ጆሮህን ወደ እኔ መልስ፤ ለእርዳታም ድረስልኝ” የሚለውን ልመናዬን ሰምተሃል፤ ስለዚህ ዕረፍትን ስጠኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)56 ድምፄን ሰማህ፥ ጆሮህን ከልመናዬ አትመልስ። Ver Capítulo |