Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሰቈቃወ 3:50 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

50 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሰ​ማይ ሆኖ እስ​ኪ​መ​ለ​ከት ድረስ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

50 እግዚአብሔር ከላይ፣ ከሰማይ እስኪያይ ድረስ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

50 ይህም የሚሆነው እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ ታች ተመልክቶ እስኪያይ ድረስ ነው።

Ver Capítulo Copiar




ሰቈቃወ 3:50
9 Referencias Cruzadas  

ከሰ​ማይ ተመ​ለስ፤ ከቅ​ድ​ስ​ና​ህና ከክ​ብ​ርህ ማደ​ሪ​ያም ተመ​ል​ከት፤ ቅን​አ​ት​ህና ኀይ​ል​ህስ ወዴት ነው? የቸ​ር​ነ​ት​ህና የይ​ቅ​ር​ታህ ብዛት ወዴት ነው? ቸል ብለ​ሃ​ልና።


ሰማ​ይን ብት​ከ​ፍት ከአ​ንተ የተ​ነሣ ተራ​ሮች ይን​ቀ​ጠ​ቀ​ጣሉ፤ ይቀ​ል​ጣ​ሉም።


ሬስ። አቤቱ፥ እይ፤ ተመ​ል​ከት ማንን እን​ዲህ ቃረ​ምህ? በውኑ ሴቶች የማ​ኅ​ፀ​ና​ቸ​ውን ፍሬ፥ ያሳ​ደ​ጓ​ቸ​ውን ሕፃ​ናት ይበ​ላ​ሉን? በውኑ ካህ​ኑና ነቢዩ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደስ ውስጥ ይገ​ደ​ላ​ሉን?


ስለ ከተ​ማዬ ቈነ​ጃ​ጅት ሁሉ ዐይኔ ነፍ​ሴን አሳ​ዘ​ነች።


አቤቱ፥ የሆ​ነ​ብ​ንን ዐስብ፤ ተመ​ል​ከት ስድ​ባ​ች​ን​ንም እይ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos