ሰቈቃወ 3:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 እንድናዝንና እንዳናይም በአሕዛብ መካከል አስቀመጥኸን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም45 በአሕዛብ መካከል፣ አተላና ጥራጊ አደረግኸን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 በአሕዛብ መካከል ጉድፍና ውዳቂ አደረግኸን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 በሕዝቦች መካከል እንደ ጒድፍና ጥራጊ አደረግኸን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 በአሕዛብ መካከል ጕድፍና ውዳቂ አደረግኸን። Ver Capítulo |