ሰቈቃወ 3:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 ከልዑል አፍም ያልወጣ መልካም ወይም ክፉ ይሆናል” የሚል ማን ነው? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም38 ክፉም ሆነ መልካም ነገር፣ ከልዑል አፍ የሚወጣ አይደለምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 ከልዑል አፍ ክፉና መልካም ነገር አይወጣምን? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም38 ደግም ሆነ ክፉ ነገር ተግባራዊ የሚሆነው ልዑል እግዚአብሔር በሚናገረው መሠረት አይደለምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 ከልዑል አፍ ክፉና መልካም ነገር አይወጣምን? Ver Capítulo |