ሰቈቃወ 3:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ከልቡ አልተቈጣምና፥ የሰውንም ልጆች አላሳዘነምና፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ሆነ ብሎ ችግርን፣ ወይም መከራን በሰው ልጆች ላይ አያመጣምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ይህም የሚሆነው እርሱ በራሱ ፍላጎት በሰው ላይ ችግርንና ሐዘንን ስለማያመጣ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም። Ver Capítulo |