ሰቈቃወ 3:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ጕንጩን ለሚመታው ይሰጣል፤ ስድብንም ይጠግባል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ጕንጩን ለሚመታው ሰው ይስጥ፤ ውርደትንም ይጥገብ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ጉንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ለሚመታው ጒንጩን ይስጥ፤ ስድብንም ይቀበል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ጕንጩን ለሚመታው ይስጥ፥ ስድብንም ይጥገብ። Ver Capítulo |