ሰቈቃወ 3:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ተስፋ ይሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ፊቱን በዐቧራ ውስጥ ይቅበር፤ ተስፋ ሊኖር ይችላልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ተስፋ የሆነው እንደሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እንደገና ተስፋ ሊኖር ስለሚችል ራሱን ዝቅ አድርጎ ያስገዛ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ተስፋ የሆነው እንደ ሆነ አፉን በአፈር ውስጥ ያኑር። Ver Capítulo |