ሰቈቃወ 3:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ዛይ። ስደቴንና ችግሬን፥ እሬትንና ሐሞትን አስብ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የጭንቀቴንና የመንከራተቴን፣ ምሬትንና ሐሞትን ዐስባለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ዛይ። መከራዬንና ችግሬን እሬትንና ሐሞትን አስብ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 መከራዬንና ከርታታነቴን ማስታወስ እንደ እሬትና እንደ ሐሞት ሆነብኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ዛይ። መከራዬንና ችግሬን እሬትንና ሐሞትን አስብ። Ver Capítulo |