Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 9:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ብር​ታ​ትህ በብ​ዙ​ዎች አይ​ደ​ለ​ምና፥ ኀይ​ል​ህም በኀ​ያ​ላን ሰዎች አይ​ደ​ለ​ምና፤ ነገር ግን አንተ የት​ሑ​ታን አም​ላክ ነህ፤ የጥ​ቂ​ቶች ረዳት ነህ፤ የበ​ሽ​ተ​ኞ​ችም ፈዋሽ አንተ ነህ፤ ለጠ​ፉ​ትም ጠባ​ቂ​ያ​ቸው አንተ ነህ፤ ተስፋ የቈ​ረጡ ሰዎ​ች​ንም የም​ታ​ድ​ና​ቸው አንተ ነህ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ብርታትህ በቍጥር፥ ኃይልህም በጠንካራ ሰዎች ላይ አይደገፍምና፤ ነገር ግን የትሑታን አምላክ፥ የታናናሾች ረዳት፥ የደካሞች ድጋፍ፥ ለተገፉ መጠለያ፥ ተስፋ ለቆረጡ አዳኝ ነህ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 9:11
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos