Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 8:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ አብ​ር​ሃ​ምን እንደ ፈተ​ነው፥ ይስ​ሐ​ቅ​ንም እንደ ፈተ​ነው፥ ያዕ​ቆ​ብ​ንም የእ​ና​ቱን ወን​ድም የላ​ባን በጎች ሲጠ​ብቅ በሶ​ርያ መስ​ጴ​ጦ​ምያ እንደ ፈተ​ነው አስቡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 አብርሃም ላይ ያደረገውንና ይስሐቅን እንዴት እንደ ፈተነው፥ በያዕቆብም ላይ በሶርያ መስጴጦምያ የእናቱን ወንድም የላባን በጎች በሚጠብቅበት ጊዜ ምን እንደ ደረሰበት አስታወሱ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 8:26
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios