Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 8:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 በዚ​ያም ወራት የእ​ስ​ራ​ኤል ልጅ የሰ​ለ​ስ​ዳይ ልጅ፥ የሰ​ላ​ም​ያል ልጅ፥ የና​ት​ና​ኤል ልጅ፥ የኤ​ል​ያብ ልጅ፥ የኤ​ል​ያስ ልጅ፥ የሐ​ቂቆ ልጅ፥ የራ​ወ​ይል ልጅ፥ የጋ​ዴ​ዮን ልጅ፥ የአ​ና​ንዮ ልጅ፥ የሕ​ል​ቅያ ልጅ፥ የኦ​ዝ​ያል ልጅ፥ የዮ​ሴፍ ልጅ፥ የሆ​ክስ ልጅ፥ የሜ​ራሪ ልጅ ዮዲት ሰማች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 በዚያን ጊዜ ስለዚህ ጉዳይ ዮዲት ሰማች፤ እርሷም የሜራሪ ልጅ፥ የዑኽ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥ ዖዚኤል ልጅ፥ የሒልቂያ ልጅ፥ የአናንያ ልጅ፥ የጌድዮን ልጅ፥ የራፋይም ልጅ፥ የአሂቱብ ልጅ፥ የኤልያስ ልጅ፥ የሒልቅያ ልጅ፥ የኤልያብ ልጅ፥ የናትናኤል ልጅ፥ የሳላሚኤል ልጅ፥ የሳራሳዳይ ልጅ፥ የእስራኤል ልጅ ናት።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 8:1
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios