Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 6:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 “ዛሬ በኀጢአትህ ይህን የተናገርህ የአሞን ምንደኛ አክዮር፥ አንተ ግን ከግብፅ ሀገር የወጡ እስራኤልን ተበቅዬ እስካጠፋቸው ድረስ ከዚህ ቀን ጀምሮ እንግዲህ ወዲህ ፊቴን አታየውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 አንተም አክዮር አሞናዊ ቅጥረኛ ከዳተኛ ሆነህ ነው ይህን የተናገርኸው፤ ከዛሬ ጀምሮ ከግብጽ የወጣውን ዘር እስክበቀለው ድረስ ፊቴን አታየውም። Ver Capítulo |