Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 6:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ተራሮቻቸውም በደማቸው ይሰክራሉ፤ የልጆቻቸውም ሬሳ ይበዛል፤ የዓለሙ ሁሉ ጌታ ንጉሡ ናቡከደነፆር አጠፋቸዋለሁ ብሏልና ቃሉ ሐሰት እንዳይሆን ከዚህ ዓለም ፈጽመው ይጠፋሉ እንጂ በፊታችን በእግራቸው አይቆሙም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እናቃጥላቸዋለን፤ ተራሮቻቸው በደማቸው ይሰክራሉ፥ ሜዳዎቻቸው በአስክሬን ይሞላሉ፤ የእግራቸው ፍለጋ እንኳ ሊቋቋመን አይችልም፤ ፈጽመው ይጠፋሉ፥ የምድር ሁሉ ጌታ የሆነው ናቡከደነፆር ብሏልና፤ እርሱ ተናግሮአልና፤ ንግግሩ በከንቱ አይቀርም። Ver Capítulo |