Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 6:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ተራ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም በደ​ማ​ቸው ይሰ​ክ​ራሉ፤ የል​ጆ​ቻ​ቸ​ውም ሬሳ ይበ​ዛል፤ የዓ​ለሙ ሁሉ ጌታ ንጉሡ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር አጠ​ፋ​ቸ​ዋ​ለሁ ብሏ​ልና ቃሉ ሐሰት እን​ዳ​ይ​ሆን ከዚህ ዓለም ፈጽ​መው ይጠ​ፋሉ እንጂ በፊ​ታ​ችን በእ​ግ​ራ​ቸው አይ​ቆ​ሙም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 እናቃጥላቸዋለን፤ ተራሮቻቸው በደማቸው ይሰክራሉ፥ ሜዳዎቻቸው በአስክሬን ይሞላሉ፤ የእግራቸው ፍለጋ እንኳ ሊቋቋመን አይችልም፤ ፈጽመው ይጠፋሉ፥ የምድር ሁሉ ጌታ የሆነው ናቡከደነፆር ብሏልና፤ እርሱ ተናግሮአልና፤ ንግግሩ በከንቱ አይቀርም።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 6:4
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios