Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 5:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ከዚህ በኋላ አክ​ዮር ይህን ነገር ተና​ግሮ በጨ​ረሰ ጊዜ በሰ​ፈሩ ዙሪያ የቆሙ ወገ​ኖች ሁሉ አን​ጐ​ራ​ጐሩ፤ የሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ሹሞች፥ በባ​ሕር ዙሪ​ያና በሞ​ዓብ የሚ​ኖሩ ሰዎ​ችም ሁሉ “አክ​ዮ​ርን እን​ግ​ደ​ለው” አሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አኪዮር ንግግሩን ከጨረሰ በኋላ በድንኳኑ ዙሪያ ከቦ የነበረ ሕዝብ ሁሉ አጉረመረመ፤ የሆሎፎርኒስ ሹማምንትና በባሕሩ ዳርና በሞዓብ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ፥ መቆራረጥ አለበት አሉ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 5:22
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios