Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 4:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በዚያም ወራት በኢየሩሳሌም የሚኖር የካህናቱ አለቃ ኢዮአቄም በዶታይም አጠገብ ባለች ምድረ በዳ፥ በኤስድራሎም አንጻር ባለች በቤጦሜስቴምና በቤጤልዋ ለሚኖሩ ሰዎች ጻፈ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በዚያን ዘመን ሊቀ ካህን የነበረው ኢዮአቄም በቤቱሊያና በዶታይም ሜዳ አጠገብ በኤስድራሎን ፊት ለፊት በምትገኘው በቤቶሜስታይም ለሚኖሩ ሰዎች ጻፈ፤ Ver Capítulo |