Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 4:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ከይ​ሁዳ የተ​መ​ረጡ ወገ​ኖ​ችም ሁሉ በቅ​ርቡ ከም​ርኮ ከተ​መ​ለሱ በኋላ ተሰ​ብ​ስ​በው ነበ​ርና ምሥ​ዋ​ዑ​ንና ንዋየ ቅድ​ሳ​ቱን፥ ቤተ መቅ​ደ​ሱ​ንም ከረ​ከሰ በኋላ አነ​ጹት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ምክንያቱም ከምርኮ የመለሱት በቅርቡ ስለሆነና የይሁዳም ሕዝብ የተሰባሰቡት፥ ዕቃዎቹን መሠዊያውንና መቅደሱንም ከረከሰ በኋላ ያነጹት በቅርቡ ስለ ነበረ ነው።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 4:3
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios