Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 3:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 እርሱ ግን አው​ራ​ጃ​ቸ​ውን ሁሉ አጠፋ፤ ጣዖ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሰበረ፤ አሕ​ዛ​ብም ሁሉ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርን ብቻ እን​ዲ​ያ​መ​ል​ኩት፥ ቋን​ቋ​ዎ​ችና ነገ​ዶች ሁሉ አም​ላክ እን​ዲ​ሉት እርሱ የሰ​ውን ሁሉ ጣዖት ያጠፋ ዘንድ ታዝዞ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 እርሱ ግን አገራቸውን ሁሉ አጠፋ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቆረጠ፤ ሕዝቦች ሁሉ ናቡከደነፆርን ብቻ እንዲያመልኩና ቋንቋዎችና ነገዶች ሁሉ አምላክ ብለው እንዲጠሩት፥ የምድሪቱን አማልክት እንዲያጠፋ ታዝዞ ነበርና።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 3:8
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios