Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 2:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 “የአገሩ ሁሉ ጌታ ገናናው ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ መቶ ሃያ ሺህ በኀይላቸው የታመኑ እግረኞች ሰዎችን መቶ ሃያ ሺህ ፈረሰኞችንም ከፈረሶቻቸው ጋራ ካንተ ጋራ ይዘህ እነሆ በፊቴ ትወጣለህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 “የምድር ሁሉ ጌታ የሆነው ትልቁ ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ እነሆ ከፊቴ ሂድና በኀይላቸው የታወቁትን ሰዎች ከአንተ ጋር መቶ ሃያ ሺህ እግረኛ ወታደሮችና ዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሰኞችን ውሰድ፤ Ver Capítulo |