Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 2:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 በስ​ንዴ አዝ​መራ ጊዜም በደ​ማ​ስቆ ወዳለ ሜዳ ወርዶ አዝ​መ​ራ​ቸ​ውን ሁሉ አቃ​ጠለ፤ የላ​ሞ​ቻ​ቸ​ው​ንና የበ​ጎ​ቻ​ቸ​ው​ንም መን​ጋ​ዎች ይዘ​ር​ፏ​ቸው ዘንድ አዘዘ፤ አም​ባ​ቸ​ው​ንም አፈ​ረሰ፤ ልጆ​ቻ​ቸ​ው​ንም ማረከ፥ ጎል​ማ​ሶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሁሉ በጦር ገደለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ስንዴ በሚታጨድበት ጊዜ ወደ ደማስቆ ሜዳ ወርዶ እርሻቸውን በሙሉ አቃጠለ፥ የበጐቻቸውንና የበሬዎቻቸውን መንጎች ለጥፋት ሰጣቸው፥ ከተሞቻቸውን በዘበዘ፥ ሜዳዎቻቸውን አጠፋ፥ ወጣቶቻቸውን ሁሉ በሰይፍ አፍ መታ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 2:27
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios