Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 2:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 እርሱም ከሠራዊቱ ሁሉ ጋር ወጣ፤ በፈረሶችና በሠረገላዎች፥ በተመረጡ አርበኞችም በምዕራብ አንጻር ያለ ምድርን ሁሉ ይሸፍን ዘንድ ከንጉሡ አስቀድሞ ዘመተ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እርሱም ከሠራዊቱ ሁሉ ጋር ሆኖ ከንጉሡ ከናቡከደነፆር ቀድሞ ወደ ዘመቻ ለመሄድና በምዕራብ በኩል ያለ ምድርን ሁሉ በሠረገላዎች፥ በፈረሰኞችና በተመረጡ እግረኞች ሊሸፍኑ ወጡ። Ver Capítulo |