Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 11:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 “እኔ ባር​ያህ ይህን ሁሉ በዐ​ወ​ቅሁ ጊዜ ከእ​ነ​ርሱ ኰበ​ለ​ልሁ፤ የሰ​ማ​ውን ሰው​ንና ምድ​ርን ሁሉ የሚ​ያ​ስ​ደ​ነ​ግጥ ይህን ሥራ ከአ​ንተ ጋር እሠራ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላከኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ስለዚህ እኔ ባርያህ ይህን በአወቅሁ ጊዜ ከፊታቸው ኰበለልሁ፤ በምድር ሁሉ ያለ፥ የሰማውን ሁሉ ስለ እነርሱ በሰማ ጊዜ የሚደነቅበት ሥራ ከአንተ ጋር እንድሠራ እግዚአብሔር ላከኝ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 11:16
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos