Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 11:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 አቤቱ ጌታዬ፥ ነገ​ሩን አት​ናቅ፤ ነገር ግን እው​ነት ስለ​ሆነ በል​ብህ አኑ​ረው፤ ፈጣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን ካል​በ​ደሉ ሕዝ​ባ​ችን ሊጠፉ አይ​ች​ሉም፤ ሰይ​ፍም ሊያ​ጠ​ፋ​ቸው አይ​ች​ልም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ስለዚህ ጌታዬ ሆይ እርሱ የተናረገውን አቅልለህ አትመለከተው። ነገር ግን እውነት ስለሆነ በልብህ አኑረው፤ ሕዝባችን አይቀጣም፤ እግዚአብሔርን ካልበደሉ በስተቀር ሰይፍም ሊያጠፋቸው አይችልም።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 11:10
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos