Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 10:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 እን​ዲ​ህም አለ​ቻ​ቸው፥ “አሁ​ንም ከእ​ና​ንተ ጋራ የተ​ና​ገ​ር​ሁ​ት​ን​ነ​ገር ወጥቼ አደ​ርግ ዘንድ የከ​ተ​ማ​ውን በር የሚ​ከ​ፍ​ት​ልኝ ሰው እዘ​ዙ​ልኝ፤” እንደ ጠየ​ቀ​ችም ይከ​ፍ​ቱ​ላት ዘንድ ጐል​ማ​ሶ​ችን አዘ​ዙ​አ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 እርሷም ለእግዚአብሔር ሰገደች፤ እንዲህም አለቻቸው፦ “ከእኔ ጋር የተነጋገራችሁበትን ነገር ወጥቼ እንድፈጽም የከተማይቱን በር እንዲከፈትልኝ እዘዙ።” እርሷ እንደ ጠየቀችው እንዲከፍቱላት ጐልማሶቹን አዘዙአቸው።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 10:9
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos