Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢያሱ 19:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 ሰሊ​ባን፥ አሞን፥ ሴላታ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 ሸዕለቢን፣ ኤሎን፣ ይትላ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 ሸዕለቢንን፥ ኤሎንን፥ ይትላን፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 ሻዓልቢምን፥ አያሎንን፥ ይታላን፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42-43 ሸዕለቢን፥ ኤሎን፥ ይትላ፥ ኤሎን፥ ትምና፥

Ver Capítulo Copiar




ኢያሱ 19:42
9 Referencias Cruzadas  

አሴ​ሌ​ቦ​ና​ዊው ኤል​ያ​ሕባ፥ የአ​ሶን ልጅ ዮና​ታን፥


በማ​ኪ​ስና በሰ​አ​ል​ቢን፥ በቤት ሳሚ​ስና በኤ​ሎ​ን​ቤ​ት​ሐ​ናን የዴ​ቀር ልጅ፥


ያን ጊዜም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እጅ አሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ንን አሳ​ልፎ ሰጠ፤ እርሱ በገ​ባ​ዖን እነ​ር​ሱን ባጠ​ፋ​በት፥ እነ​ር​ሱም ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ፊት በጠ​ፉ​በት ቀን ኢያሱ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጋር ተነ​ጋ​ገረ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “በገ​ባ​ዖን ላይ ፀሐይ ትቁም፤ በኢ​ሎ​ንም ሸለቆ ጨረቃ፤”


የር​ስ​ታ​ቸ​ውም ዳርቻ ይህ ነበረ፤ ሠራ​ሕት፥ አሳ፥ የሰ​መ​ውስ ከተማ፥


ኤሎን፥ ቴም​ናታ፥ አቃ​ሮን፥


ኤሎ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥ ጌቴ​ራ​ሞ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፤ አራ​ቱን ከተ​ሞች ሰጡ​አ​ቸው።


አሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያ​ንም ድብና ቀበ​ሮ​ዎች በሚ​ኖ​ሩ​በት በመ​ር​ስ​ኖ​ኖስ ተራራ መቀ​መጥ ጀመሩ፤ ነገር ግን የዮ​ሴፍ ወገን እጅ በአ​ሞ​ሬ​ዎ​ና​ው​ያን ላይ ጸናች፤ ገባ​ርም አደ​ረ​ጉ​አ​ቸው።


በዚ​ያም ቀን ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን በማ​ኪ​ማስ መቱ​አ​ቸው፤ ሕዝ​ቡም እጅግ ደከሙ።


ወደ ተራ​ራ​ማ​ውም ወደ ኤፍ​ሬም ሀገር ሄዱ፤ በሲ​ልካ ምድ​ርም አለፉ፤ አላ​ገ​ኙ​አ​ቸ​ው​ምም፤ በፋ​ስ​ቂም ምድር አለፉ፤ በዚ​ያም አል​ነ​በ​ሩም፤ በኢ​ያ​ሚ​ንም ምድር አለፉ፤ አላ​ገ​ኙ​አ​ቸ​ው​ምም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos