ዮሐንስ 7:49 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)49 ኦሪትን ከማያውቁ ከእነዚህ ስሑታን ሕዝብ በቀር፤ እነርሱም የተረገሙ ናቸው።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም49 ሕጉን የማያውቅ ይህ ሕዝብ ግን የተረገመ ነው።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)49 ነገር ግን ሕግን የማያውቀው ይህ ሕዝብ ርጉም ነው፤” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም49 ይህ የሙሴን ሕግ የማያውቅ ሕዝብ በእርግጥ የተረገመ ነው።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)49 ነገር ግን ሕግን የማያውቀው ይህ ሕዝብ ርጉም ነው” ብለው መለሱላቸው። Ver Capítulo |