Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዮሐንስ 5:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 “እኔ ለራሴ ብመ​ሰ​ክር ምስ​ክ​ር​ነቴ እው​ነት አይ​ደ​ለም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 “እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር፣ ምስክርነቴ ተቀባይነት አይኖረውም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 እኔ ለእራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 “እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 እኔ ስለ እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት አይደለም፤

Ver Capítulo Copiar




ዮሐንስ 5:31
4 Referencias Cruzadas  

ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ ራሴን ባከ​ብር ክብሬ ምንም አይ​ጠ​ቅ​መ​ኝም፤ የሚ​ያ​ከ​ብ​ረ​ኝስ እና​ንተ አም​ላ​ካ​ችን የም​ት​ሉት አባቴ አለ።


“በሎዲቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ በእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ የነበረው እንዲህ ይላል፦


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos