ዮሐንስ 3:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የእርሱ ትበዛለች፤ የእኔ ግን ታንስ ዘንድ ይገባል።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 እርሱ ሊልቅ፣ እኔ ግን ላንስ ይገባል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እርሱ እንዲልቅ እኔ ግን እንዳንስ ያስፈልጋል።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እርሱ ከፍ ከፍ ማለት ይገባዋል፤ እኔ ግን ዝቅ ዝቅ ማለት ይገባኛል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል። Ver Capítulo |