ዮሐንስ 14:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 “ከወደዳችሁኝስ ትእዛዜን ጠብቁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 “ብትወድዱኝ ትእዛዜን ትጠብቃላችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 “የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዜን ትጠብቃላችሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 “የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15-16 “ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ በዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ Ver Capítulo |