ዮሐንስ 12:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ሊገድሉት ተማከሩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ስለዚህ የካህናት አለቆች አልዓዛርን ጭምር ለመግደል ተማከሩ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ሊገድሉት ተማከሩ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 የካህናት አለቆች ግን አልዓዛርንም ለመግደል ተማከሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 የካህናት አለቆችም አልዓዛርን ደግሞ ሊገድሉት ተማከሩ፥ Ver Capítulo |