ኢዮብ 38:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 “ከእኔ ምክርን የሚሸሽግ፥ በልቡም ነገርን የሚደብቅ ማን ነው? ከእኔ ይሰውረዋልን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 “ዕውቀት በጐደለው ቃል፣ ዕቅዴን የሚያጨልም ይህ ማን ነው? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 “እውቀት በጎደለው ንግግር ምክርን የሚያጨልመው ማነው? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 “ይህ፥ ያለ ዕውቀት በሚነገሩ ቃላት ምክሬን የሚያቃልል እርሱ ማነው? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ያለ እውቀት በሚነገር ቃል ምክርን የሚያጨልም ይህ ማነው? Ver Capítulo |