ኢዮብ 36:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 በእጁ ብርሃንን ይሰውራል፥ አደጋ የሚጥልባትንም አዘዘ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 እጆቹን በመብረቅ ይሞላቸዋል፤ ዒላማውንም እንዲመታ ያዝዘዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 መብረቅን በእጆቹ ይይዛል፥ ያዘዘውንም እንዲመታ ያደርገዋል፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 መብረቅን በእጁ ይይዛል፤ ወደተወሰነለትም አቅጣጫ እንዲሄድ ያዘዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 እጆቹን በብርሃን ይሰውራል፥ በጠላቱም ላይ ይወጣ ዘንድ ያዝዘዋል፥ Ver Capítulo |