ኢዮብ 36:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 የዝናቡም ነጠብጣቦች በእርሱ ይቈጠራሉ። ዝናብም ከደመና ይንጠባጠባል፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 “የውሃን ነጠብጣብ ወደ ላይ ያተንናል፤ መልሶም በዝናብ መልክ በጅረቶች ላይ ያወርዳል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 የውኃውን ነጠብጣብ ወደ ላይ ይስባል፥ ዝናብም ከጉም ይንጠባጠባል፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 “እግዚአብሔር ውሃን ከባሕር ወደ ላይ ይስባል፤ ከሰማይም ያዘንበዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 የውኃውን ነጠብጣብ ወደ ላይ ይስባል፥ ዝናብም ከጉም ይንጠባጠባል፥ Ver Capítulo |