ኢዮብ 33:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እግዚአብሔር በሕልም ወይም በሌሊት ራእይ፥ አንድ ጊዜ ወይም ሁለት ጊዜ የተናገረ እንደሆነ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ሰው ባያስተውለውም፣ እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ይናገራል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እግዚአብሔር በአንድም በሁለትም መንገድ ይናገራል፥ ሰው ግን አያስተውለውም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ሰው አያስተውልም እንጂ እግዚአብሔር በተለያየ መንገድ ይናገራል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እግዚአብሔር በአንድ መንገድ በሌላም ይናገራል፥ ሰው ግን አያስተውለውም። Ver Capítulo |